የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ሠራተኞች በፕሮጀክት የመስክ ጉብኝት አደረጉ፡፡

የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ሠራተኞች ኮርፖሬሽኑ እየገነባቸዉ በሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶች በመስክ በመገኘት የመስክ ምልከታና ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በመስክ ምልከታዉ አለታ ወንዶ ከተማ እና የአለታ ጩኮ ከተማ የመጠጥ ዉሃ ግንባታ ፕሮጀክቶች፣ የሩፎ ዋኤኖ አለታ ጩኮ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት ግንባታ፣ የአለታ ጩኮ Read More

የአለታ ወንዶና አለታ ጩኮ ከተማ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ግምገማና የመስክ ምልከታ ተደረገ።

የኢፌዴሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋማ በኮርፖሬሽናችን እየተገነቡ የሚገኙት የአለታ ወንዶ እና የአለታ ጩኮ ከተሞች ከፍተኛ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም በመስክ በመገኘት ምልከታ አድርገዋል። በመስክ ምልከታው የኮርፖሬሽናችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኤልያስ ቲሮን ጨምሮ ሁሉም የሚመለከታቸው ባለድርሻ Read More

የሲዳማ ብሄራዊ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ የጎርቼ ሆስፒታል እና የደራራ ጤና ጣቢያ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡

የሲዳማ ብሄራዊ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ሠላማዊት መንገሻ ከተለያዩ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በመሆን ኮርፖሬሽናችን በሲዳማ ክልል ጎርቼ ወረዳ እየገነባ የሚገኘዉን የጎርቼ B+G+2 ሆስፒታል ግንባታ እንዲሁም የደራራ ወረዳ የጤና ጣቢያ ግንባታ ፕሮጀክቶች በመገኘት የመስክ ምልከታና ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝቱም ከዋና ቢሮ ሃላፊዋ በተጨማሪ የክልሉ Read More

ፕሮጀክቶችን ከመደበኛ የሥራ ሰዓት በተጨማሪ 24/7 ሰዓት መገንባት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

ይህ የተገለፀው የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ባዘጋጀው አጠቃላይ የኮርፖሬሸኑ የሠራተኞች መድረክ ላይ ነው፡፡ የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዛሬ ህዳር 16/2018 ዓ.ም. አጠቃላይ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች የስብሰባ መድረክ አካሂዷል፡፡ በስብሰባው የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኤልያስ ቲሮ የኮርፖሬሽኑን የ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ለሠራተኛዉ Read More

የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የበላይ ሥራ አመራር ቦርድ የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳለፈ፡፡

የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች የሥራ አመራር ቦርድ ዛሬ ህዳር 10/2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሞ ያፀደቀ ሲሆን በአዲሱ የሠራተኞች ደመዎዝ ጭማሪ እና የተሸከርካሪ ግዥ ላይም ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የኮርፖሬሽኑን የ2018 በጀት ዓመት ሪፖርት ያቀረቡት የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ Read More

የሲዳማ ብሄራዊ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት እና የክልሉ ት/ት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ አቶ በየነ በራሣ የሩፎ ዋኤኖ አለታ ጩኮ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት ግንባታ ፕሮጀክት ጎበኙ::

ኮርፖሬሽናችን በሲዳማ ክልል አለታ ጩኮ ከተማ በመገንባት ላይ የሚገኘዉን የሩፎ ዋኤኖ አለታ ጩኮ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት የግንባታ ሂደት የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የትምህርት ቢሮ ሃላፊ የተከበሩ አቶ በየነ በራሣ ከኮርፖሬሽናችን ዋና ሥራ አስፈፃሚና ሌሎች አመራሮች ጋር በመሆን ዛሬ ህዳር 9/2018 Read More

ኮርፖሬሽናችን በሲዳማ ክልል አለታ ጩኮ ከተማ የሚገኘዉን የአለታ ጩኮ ከተማ ከፍተኛ የመጠጥ ዉሃ ግንባታ ፕሮጀክት እየገነባ ይገኛል፡፡

በፌደራል ዉሃ ሚኒስቴር ድጋፍና በክልሉ ዉሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ባለቤትነት በአለታ ጩኮ ከተማ በመገንባት ላይ የሚገኘዉ የአለታ ጩኮ ከተማ የመጠጥ ዉሃ ግንባታ ፕሮጀክት ከ82,000 በላይ የከተማዉን ህብረተሰብ የንፁህ መጠጥ ዉሃ ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቅ ግዙፍ የመጠጥ ዉሃ ግንባታ ፕሮጀክት ሲሆን መነሻዉን በከተማዋ Read More

የኮርፖሬሽናችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኤልያስ ቲሮ በፕሮጀክቶች የግንባታ ሂደት የመስክ ምልከታና ጉብኝት አካሂደዋል፡፡

የኮርፖሬሽናችን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኤልያስ ቲሮ ከዘርፍ ሃላፊዎችና ማኔጅመንት አባላት ጋር በመሆን ኮርፖሬሽኑ እየገነባቸዉ በሚገኙ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታና ግምገማ አከናዉነዋል፡፡ የመስክ ምልከታዉም በወንዶ ገነት ከተማ በመገንባት ላይ ያሉ የወንዶ ገነት ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት፣ የወንዶ ገነት ከንቲባ ጽ/ቤት ጂ+4 ህንጻ፣ የወንዶገነት ሴክተር Read More

የሩፎ ዋኤኖ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ እየተፋጠነ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አለታ ጩኮ ወረዳ የሚገነባውን የአለታ ጩኮ ሩፎ ዋኤኖ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ህንጻ ግንባታ በተፋጠነ መልኩ እየገነባ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡ ኮርፖሬሽኑ ከፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በ554.3 ሚሊየን ብር የዉለታ ዋጋ በተቋራጭነት ዉል በመግባት ነሀሴ Read More