የኢፌዴሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋማ በኮርፖሬሽናችን እየተገነቡ የሚገኙት የአለታ ወንዶ እና የአለታ ጩኮ ከተሞች ከፍተኛ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም በመስክ በመገኘት ምልከታ አድርገዋል። በመስክ ምልከታው የኮርፖሬሽናችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኤልያስ ቲሮን ጨምሮ ሁሉም የሚመለከታቸው ባለድርሻ Read More
የሲዳማ ብሄራዊ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ሠላማዊት መንገሻ ከተለያዩ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በመሆን ኮርፖሬሽናችን በሲዳማ ክልል ጎርቼ ወረዳ እየገነባ የሚገኘዉን የጎርቼ B+G+2 ሆስፒታል ግንባታ እንዲሁም የደራራ ወረዳ የጤና ጣቢያ ግንባታ ፕሮጀክቶች በመገኘት የመስክ ምልከታና ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝቱም ከዋና ቢሮ ሃላፊዋ በተጨማሪ የክልሉ Read More
ይህ የተገለፀው የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ባዘጋጀው አጠቃላይ የኮርፖሬሸኑ የሠራተኞች መድረክ ላይ ነው፡፡ የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዛሬ ህዳር 16/2018 ዓ.ም. አጠቃላይ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች የስብሰባ መድረክ አካሂዷል፡፡ በስብሰባው የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኤልያስ ቲሮ የኮርፖሬሽኑን የ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ለሠራተኛዉ Read More
የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች የሥራ አመራር ቦርድ ዛሬ ህዳር 10/2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሞ ያፀደቀ ሲሆን በአዲሱ የሠራተኞች ደመዎዝ ጭማሪ እና የተሸከርካሪ ግዥ ላይም ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የኮርፖሬሽኑን የ2018 በጀት ዓመት ሪፖርት ያቀረቡት የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ Read More
ኮርፖሬሽናችን በሲዳማ ክልል አለታ ጩኮ ከተማ በመገንባት ላይ የሚገኘዉን የሩፎ ዋኤኖ አለታ ጩኮ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት የግንባታ ሂደት የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የትምህርት ቢሮ ሃላፊ የተከበሩ አቶ በየነ በራሣ ከኮርፖሬሽናችን ዋና ሥራ አስፈፃሚና ሌሎች አመራሮች ጋር በመሆን ዛሬ ህዳር 9/2018 Read More